Showing posts with label Religion. Show all posts
Showing posts with label Religion. Show all posts

Wednesday, January 01, 2020

An Ethiopian Christmas

(Jan 01, 2020)--While the Gregorian calendar celebrates Christmas on the 25th of December, Ethiopia still retains the ancient Julian calendar in which Christmas falls on January 7th (of the Gregorian calendar.) Its typically, a hot summer day and people in towns and villages dress up in their finest to celebrate.

Sunday, September 01, 2019

የኦሮሚያ ቤተክህነት አደራጅ ኮሚቴ የጠራውን መግለጫ መንግሥት እንዲያስቆም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ ጠየቀ።

በኦሮሚያ የቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት እንዳይቋቋም ቅዱስ ሲኖዶስ መንግሥትን ተማፀነ

(Sep 01, (Addis Ababa))-- ቤተ ክርስቲያን መሬት ወራሪ አይደለችም ተብሏል..
በኦሮሚያ ክልል የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ጽሕፈት ቤት ለማቋቋም በሊቀ አዕላፍ ቀሲስ በላይ መኮንን እየተደረገ ያለውን እንቅስቃሴ መንግሥት እንዲያስቆምለት፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ተማፀነ፡፡