Monday, January 19, 2015

''ጥምቀት ከሃይማኖታዊነቱ ባለፈ የኢትዮጵያዊያን የአብሮነታቸው መገለጫ ነው''

(ጥር 11/2007, (አዲስ አበባ ))-- ''የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ በዓል ከመሆኑ ባሻገር፤ለመላው ኢትዮጵያውያን የአንድነታችን፣የእኩልነታችን፣ የባህላችንና የአብሮነታችን መገለጫ የሆነ የማይበጠስ የአንድነት ገመድ ነው'' ሲሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ገለፁ።

Betoch (ቤቶች): Part 85 - Ethiopian Comedy Drama

Betoch (ቤቶች): Part 86 - Ethiopian Comedy Drama

የጥምቀት በአል በመላ ሃገሪቱ ተከበረ

የከተራ በዓል በድምቀት ተከብሮ ዋለ

(ጥር 11/2007, (አዲስ አበባ ))-- የእየሱስ ክርስቶስ የበዓለ ጥምቀት ዋዜማ የከተራ በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከብሮ ዋለ።