Wednesday, April 24, 2013

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለ ቤንሻንጉሉ መፈናቀል ተናገሩ




ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብዙ ሰው እንደተንገላታበት በተደጋጋሚ የተዘገበበትንና ብዙም ያነጋገረውን ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ የተናገሩት ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ነው፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት የስምንት ወር አፈፅፀም ሪፖርታቸው ወቅት በሰጡት አስተያየት ለድርጊቱ ተጠያቂ በሆኑ የበታች ባለሥልጣናት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታውቀዋል።


1 comment:

Anonymous said...

one day, may god discover z truth amara tigry yemilew kertu ethiopia yhonal.

Post a Comment