(Nov 21, 2012, Reporter)--ከፈረንሳይ ለጋሲዮን ጉራራ አካባቢ ተነስቶ ወደ መርካቶ በሚያመራው 12 ቁጥር አውቶቡስ የተሳፈረ ግለሰብ፣ በአንዲት
ወጣት ላይ የመድፈር ተግባር በመፈጸሙ በፅኑ እስራት እንዲቀጣ ተወሰነበት፡፡
ኅዳር 7 ቀን 2005 ዓ.ም. ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መናገሻ ምድብ ችሎት ነው
ድርጊቱን መፈጸሙ በሰው ምስክሮችና በሰነድ በመረጋገጡ ግለሰቡ በአንድ ዓመት ከአሥር ወር ፅኑ እስራት ቅጣት
ተጥሎበታል፡፡
ግለሰቡ ድርጊቱን ፈጸመ የተባለው በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 01/02 ክልል፣ ልዩ ቦታው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አምስተኛ በር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ አውቶቡሱ ከፈረንሳይ ወደ ጊዮርጊስ አቅጣጫ በመጓዝ ላይ እያለ፣ አየለ መዓዛ ወልደ ዮሐንስ የተባለው ተሳፋሪ የግል ተበዳይዋን ከኋላዋ በመተሻሸት ኃፍረተ ሥጋውን በማውጣት፣ የለበሰችውን ቀሚስ ወደ ላይ ከፍ አድርጎ የዘር ፈሳሽ በልብሷ ላይ ማፍሰሱን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ ለመልካም ሥነ ምግባር ተቃራኒ የሆነ ብልግናና አሳፋሪ ሥራን በአደባባይ በመፈጸም ወንጀል መከሰሱንም ገልጿል፡፡
ግለሰቡ ድርጊቱን ሲፈጽም የተመለከቱ አዛውንት ድርጊቱን በመኮነን ‹‹እንዴት እንደዚህ ያለ አፀያፊና ወራዳ ተግባር ትፈጽማለህ?›› ሲሉት፣ በያዘው የመስታወት መቁረጫ ስለት እጃቸውን ሁለት ቦታ እንደወጋቸውና እግራቸውንም እንደነከሳቸው ክሱ ያስረዳል፡፡
የዓቃቤ ሕግን ክስ የመረመረው ፍርድ ቤቱ ድርጊቱ በሰውና በሰነድ ማስረጃ መረጋገጡን ገልጾ፣ የወንጀሉ መጠን በከባድ የወንጀል ደረጃ መድቦታል፡፡ በመሆኑም የተጠቀሰበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ የሚያስቀምጠውን ከፍተኛውን የቅጣት መነሻ ይዞ በሁለቱም ድርጊት በድምሩ አንድ ዓመት ከአሥር ወር እንዲታሰር ወስኖበታል፡፡
Source: Reporter
Related topic:
ልጁን አስገድዶ ለሦስት ዓመታት የደፈረው አባት በፅኑ እስራት ተቀጣ
ግለሰቡ ድርጊቱን ፈጸመ የተባለው በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 01/02 ክልል፣ ልዩ ቦታው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አምስተኛ በር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ አውቶቡሱ ከፈረንሳይ ወደ ጊዮርጊስ አቅጣጫ በመጓዝ ላይ እያለ፣ አየለ መዓዛ ወልደ ዮሐንስ የተባለው ተሳፋሪ የግል ተበዳይዋን ከኋላዋ በመተሻሸት ኃፍረተ ሥጋውን በማውጣት፣ የለበሰችውን ቀሚስ ወደ ላይ ከፍ አድርጎ የዘር ፈሳሽ በልብሷ ላይ ማፍሰሱን የዓቃቤ ሕግ ክስ ያስረዳል፡፡ ለመልካም ሥነ ምግባር ተቃራኒ የሆነ ብልግናና አሳፋሪ ሥራን በአደባባይ በመፈጸም ወንጀል መከሰሱንም ገልጿል፡፡
ግለሰቡ ድርጊቱን ሲፈጽም የተመለከቱ አዛውንት ድርጊቱን በመኮነን ‹‹እንዴት እንደዚህ ያለ አፀያፊና ወራዳ ተግባር ትፈጽማለህ?›› ሲሉት፣ በያዘው የመስታወት መቁረጫ ስለት እጃቸውን ሁለት ቦታ እንደወጋቸውና እግራቸውንም እንደነከሳቸው ክሱ ያስረዳል፡፡
የዓቃቤ ሕግን ክስ የመረመረው ፍርድ ቤቱ ድርጊቱ በሰውና በሰነድ ማስረጃ መረጋገጡን ገልጾ፣ የወንጀሉ መጠን በከባድ የወንጀል ደረጃ መድቦታል፡፡ በመሆኑም የተጠቀሰበት የወንጀል ሕግ አንቀጽ የሚያስቀምጠውን ከፍተኛውን የቅጣት መነሻ ይዞ በሁለቱም ድርጊት በድምሩ አንድ ዓመት ከአሥር ወር እንዲታሰር ወስኖበታል፡፡
Source: Reporter
Related topic:
ልጁን አስገድዶ ለሦስት ዓመታት የደፈረው አባት በፅኑ እስራት ተቀጣ
no justice @ all ? keseraw asnewari Dirgit emaymetaten Fird this should be 11 yrs' imprisonment ..
ReplyDeleteBETAM YANSEWAL HEFIRTE SIGAW MEKORET ALEBET.
ReplyDeleteshameful man and shameful justice!
ReplyDeleteif it was politics this man would be punished 25 years in prison.
lendih ayinetu werada yebeletse new yiyaslelgew.yansewal!!
ReplyDeleteYagerachin hig meshashal alebet new kdonoc chiger
ReplyDeletesurprising journalists are being imprisoned for life for writing about politics, this guy who has done two crimes is sentenced for 1year(had it been politics the law would have been improved in a day, thanks to the bystander parliament, who doesn't even read about what is to be approved, even if it says let's sell this country)
ReplyDeletemin yaderge alebabeswa tefetatenot yehonal.
ReplyDeleteyhe betame asnewari Tseyaf sera nwe gene yetetewu ktat betam ansal
ReplyDeleteWerada newe wende assedabi yansewal
ReplyDeleteyehe balega newe. lengeru andande setuchm endezehe siaderguachew zeme yemelum aluo. negergen endezehe aynato wende mewgede alebete.
ReplyDeletebetam betam betam yasafral!!!!! gn ljtua yhe hulu eskihon lemn zm alech? ymeslegnal huletum flagot neberachew malet new beseatu!!!! ktatu astemari new!!!!
ReplyDeleteDeve
ReplyDeleteBetam Balge Newu.
10 ameta meketat alebet baleg yeheger shekam
ReplyDeletejegna new
ReplyDeleteግለሰቡዋ የሞራል ካሳ ያስፈልጋታል
ReplyDeleteMN Ydereg Smet Eko new
ReplyDeletehulachum enatachu tebeda
ReplyDeleteReally shame & he must be in jail for more than 5 years !!
ReplyDeletei is surprising!is it only one year or else? really"zimitanew melse"
ReplyDeletebeterara tsehay efret ato behizb fit endih medereg alneberebetim! metaseb yalebet yeteshkerkari etot sewochin eyetefetatene new beteleye endih yalewun dekama sewochin!
ReplyDeleteI don't believe this! if so, the decision is very low but you did it as your law,to me he is not her father or he has some behavioral disorder. this guy must be Analise for some personality disorder by psychiatrist. this is some of the circumstances but much of which are closed with in the community.please search for them and protect the right of humanity! save the life of children ! Yilma Chisha from MekelLe university [msc]
ReplyDeleteThe punishment is not enough, as to me he must get death sentence. Please also investigate the gay situation in Ethiopia, which currently is out of control.
ReplyDeleteketatu yasale kezih belay lifaradebet yegebale
ReplyDeleteketatu beki adelem kezih belay meketat alebet
ReplyDeleteasafari!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!.
ReplyDeleteande amet becha
ReplyDeletebetam yemigerim firid new lemin endiw aylekekim neber? no justice!
ReplyDeleteYetenaw huneta taytal? sew betenaw endezih ayadergem. mejemeria yeaymero mermera yasfelegewal. Maser megedel becha aydelem meftehew.
ReplyDeleteye ethiopia higi tolo yistekakel indezih asefar negerin laderege sew 11 wor isirat yibekewal bilo new
ReplyDeletepossible
ReplyDeleteatseyafiiii neweregna dergit
ReplyDeletecomplete moral, social, and economic failure
ReplyDeletethis event is very shameful so the person must stay in prison not less than ten solid years.
ReplyDeleteBEKA, FIRD YIHE NW
ReplyDelete